Donors Page

The Emmanuel Development Association has made remarkable progress in its goal to help impoverished Ethiopians attain education, wellbeing and a financially sustainable life. Throughout the years, EDA has been generously supported by international aid organizations.
Please contact us or make a donation through one of the organizations below if you wish to help EDA work for children, change and sustainable development.

Brot Fuer Die Welt

Brot Fuer Die Welt

OAK Foundation

OAK Foundation

Save the Children

Save the Children

Street Kids International

Street Kids International

Civil Society Support Program

Civil Society Support

Ethiopian Social Accountability Program Phase 2

Ethiopian Social Acc.

pact

US Aid

self Help Africa

Self Help Africa

Comic Relief

Comic Relief

Water Aid

Water Aid

AMREF

Ethiopian Government

Ethiopian Government

Menschen fur Menschen

Menschen fur Menschen

Banyan Tree Foundation

Banyan Tree Foundation

Canadian Feed the Children.

Canadian Feed the Children

Christian Children's Fund

Christian Children's Fund

Koperazzjoni Internazzjionali-Malta

Koperazzjoni Internazzjionali


የልማት ደርጅቱ ሀላፊ ተሰማ በቀለ (ዶ/ር) እንደገለፁት በኮረና ወረርሽኝ ምክንያት መደበኛ ትምህርት በመቋረጡ ቀደም ሲል ድጋፍ ይደረግላቸው የነበሩ ተማሪዎች እና ወላጅ እናቶቻቸው በኮቪድ19 ምክንያት ለኢኮኖሚያዊ ችግር በመጋለጣቸው እነሱን ለመደግፍና አለኝታነትን ለማሳየት የልማት ድርጅቱ የሶስት መቶ ሰባ አምስት ሺ (375,000) ብር ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል ፡፡ ሀላፊው አክለውም ደርጅቱ ወላጅ አልባ ህፃናትን በማሳደግ፣ለት/ቤቶች የትምህርት ቁሳቁስ በማሟላት፣ የተማሪዎች መጸዳጃ ቤት በመገንባት፣ከሶስት ሺ በላይ የኑሮ ጫና ያለባቸው ሴቶችን በማገዝና ሌሎች በርካታ የማህበረሰብ በጎ ተግባራትን እያከናወነ ያለ የልማት ድርጅት መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አማኑኤል የልማት ደርጅት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለኢኮኖሚያዊ ችግር ለተጋለጡ አምስት መቶ ወላጅ እናቶች የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡


የልማት ደርጅቱ ሀላፊ ተሰማ በቀለ (ዶ/ር) እንደገለፁት በኮረና ወረርሽኝ ምክንያት መደበኛ ትምህርት በመቋረጡ ቀደም ሲል ድጋፍ ይደረግላቸው የነበሩ ተማሪዎች እና ወላጅ እናቶቻቸው በኮቪድ19 ምክንያት ለኢኮኖሚያዊ ችግር በመጋለጣቸው እነሱን ለመደግፍና አለኝታነትን ለማሳየት የልማት ድርጅቱ የሶስት መቶ ሰባ አምስት ሺ (375,000) ብር ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል ፡፡ ሀላፊው አክለውም ደርጅቱ ወላጅ አልባ ህፃናትን በማሳደግ፣ለት/ቤቶች የትምህርት ቁሳቁስ በማሟላት፣ የተማሪዎች መጸዳጃ ቤት በመገንባት፣ከሶስት ሺ በላይ የኑሮ ጫና ያለባቸው ሴቶችን በማገዝና ሌሎች በርካታ የማህበረሰብ በጎ ተግባራትን እያከናወነ ያለ የልማት ድርጅት መሆኑን ተናግረዋል፡፡

  

 

የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አስራት ንጉሴ በድጋፍ መርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት አማኑኤል የልማት ድርጅት በክፍለ ከተማው ያለውን አኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግርን ለመደገፍ በክፍለ ከተማው የተወሰኑ ወረዳዎች ላይ እያደረገ ካለው ድጋፍ ጎን ለጎን አሁን እንደ ሀገር ያጋጠመውን ችግር ለመጋራትና ለተቸገሩ ወላጅ እናቶች አለኝታውን በማሳየቱ በክፍለ ከተማው ስም አመሰግናለሁ ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ በበኩላቸው ባስተላለፉት መልዕክት የኮረና ወረርሽኝ መደበኛውን የመማር ማስተማር ስራ ከማስተጓጎል ጀምሮ ኢኮኖሚያዊና ሌሎች ችግሮች የፈጠረ ቢሆንም፤ የገጠመንን ችግር በጋራ ሆነን ለማለፍ ለሚደረገው የእርስ በርስ መደጋገፍ የበጎ አድራጎት አካላት ሚና ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡

More Pictures on COVID-19 Donation